ማንቼስተር ዩናይትድ ከቻንፒዮን ሊግ ተሰናበተ።

ትናንት በተካሄደው የቻንፒዮንስ ሊግ ጨዋታ ባርሳ 3 ለ 0 ማንቼን በማሸነፍ ማንቼን አሰናብቷል።